Stop relocation of Addis Ababa School of commerce

Stop relocation of Addis Ababa School of commerce
0 have signed. Let’s get to 2,500!
At 2,500 signatures, this petition is more likely to get picked up by local news!
Sintayehu Abebe started this petition to Ministry of Science and higher Education and
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ስር የሚገኘው አንጋፋው ንግድ ሥራ ኮሌጅ በ15 ቀናት ውስጥ ግቢውን ለቆ እንዲወጣ እንደተወሰነበት ሪፖርተር ጋዜጣ ዘግቧል። የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚንስቴር ኮሌጁ ግቢውን እንዲለቅ ቀነ ገደብ የሰጠው፣ መንግሥት ግቢውን ለትላልቅ ፋይናንስ ተቋማት ግንባታ ፈልጎታል በሚል ነው። የኮሌጁ አስተዳደር በበኩሉ የ80 ዓመታት ዕድሜ ያለው ኮሌጁ የፋይናንስ ሙያተኞችን ለዘመናት ሲያፈራ መኖሩን በመጥቀስ፣ ከፋይናንስ ተቋማት ጋር በቅርበት እየሰራ መቀጠል እንጅ ግቢው መፍረስ የለበትም በማለት ውሳኔውን ተቃውሟል ተብሏል።
አዲስ አበባ ንግድ ስራ ትምህርት ቤትን እንታደግ ።
0 have signed. Let’s get to 2,500!
At 2,500 signatures, this petition is more likely to get picked up by local news!